Vegetable Grain-1 Consumer_Products_2 Fence_Banner_-_PROCUREMENT-web-2

ስለ እኛ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ አስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን ባወጣው አዋጅ ቁጥር 916/2008 አንቀጽ 5 መሠረት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 369/2008 ታኅሳስ 12 ቀን 2008 ዓ/ም የተቋቋመ የፌዴራል መንግሥት የልማት ድርጅት ነው፡፡ ኮርፖሬሽኑ በተናጠል ሲንቀሳቀሱ የነበሩትን የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ አትክልትና ፍራፍሬ ገበያ አክስዮን ማህበር እና የግዥ አገልግሎት ድርጅትን በማቀፍ በንግዱ ዘርፍ ከተሠማሩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በተመሠረተ መደጋገፍና መተባበር በመሥራት የንግድ ግብይት ሥርዓቱን የተረጋጋ፣ ዘመናዊ፣ አስተማማኝና ውጤታማ ለማድረግና ተወዳዳሪ ተቋም ሆኖ ለመገኘት የሚሠራ የመንግሥት የልማት ተቋም ነው፡፡

 

የንግድ ሥራ ዘርፎች

የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ

የፍጆታ ዕቃዎች ንግድ ሥራ

የግዢና ማማከር አገልግሎት

 

ዜና

የኮርፖሬሽኑ ሥራ አመራር የ2016 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን ገመገመ

የኮርፖሬሽኑ ሥራ አመራር የ2016 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን...

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ስራ አመራር የ2016 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ በኮርፖሬሽኑ ስር የሚገኙ ዘርፎች፣ የዋና መ/ቤትና የኮርፖሬት ሎጀስቲክስና ቴክኒክ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የሩብ ዓመት እቅድ ክንውን...

የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበሩ

የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበሩ

የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች የፌዴራል ፖሊስ አባላት በተገኙበት ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ጥቅምት 5/ 2016 ዓ/ም ከረፋዱ 4፡30 በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት ሰንደቅ ዓላማ የመስቀል ስነ-ስርዓት በማካሄድና የኢትዮጵያን ብሄራዊ የህዝብ መዝሙር በመዘመር...

ኮርፖሬሽኑ በነሐሴ ወር 164.8 ሺህ ኩንታል ምርት አሰራጨ

ኮርፖሬሽኑ በነሐሴ ወር 164.8 ሺህ ኩንታል ምርት አሰራጨ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ በተሟላ ሁኔታ ለመፈፀም ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ስራ ላይ ይገኛል፡፡ ከምርት ግዥና ሽያጭ ጋር በተያያዘ ኮርፖሬሽኑ በነሐሴ ወር በሀገር ውስጥ እና በኤክስፖርት ገበያ...

ኮርፖሬሽኑ ጥራቱን የጠበቀ ደብተር በማሰራጨት ላይ ይገኛል

ኮርፖሬሽኑ ጥራቱን የጠበቀ ደብተር በማሰራጨት ላይ ይገኛል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለተማሪዎች መማሪያ የሚውል ከሶስት ሚሊየን በላይ መማሪያ ደብተር ከውጭ ሃገር በማስገባት በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ በማሰራጨት ላይ ይገኛል፡፡ ለገበያ የቀረበው ደብተር ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ፣ በቀላሉ ውሃ የማያስገባ...

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ለህሙማን ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ ለህሙማ...

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከራስ ቴአትር ጋር በመተባበር የ2016 ዘመን መለወጫን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሆስፒታሎች ተኝተው ለሚታከሙ ህሙማንና ወላጅ እናቶች በዓሉን ምክንያት በማድረግ ስጦታ የማበርከትና የመልካም አዲስ...

ኮርፖሬሽኑ ለበዓል የሚሆኑ ምርቶችን ለህብረተሰቡ በማቅረብ ላይ ይገኛል

ኮርፖሬሽኑ ለበዓል የሚሆኑ ምርቶችን ለህብረተሰቡ በማቅረብ ላይ ይገኛል

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለመጪው የ2016 ዓ/ም አዲስ ዓመት በዓል የሚሆኑ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡ ኮርፖሬሽኑ ለገበያ ካቀረባቸው ምርቶች መካከል የዳቦ ዱቄት (ባለ 10 እና 50 ኪ/ግ)፣...